TelePilot Pro
Ministry of Education Ethiopia

Ministry of Education Ethiopia

@ethio_moe

This is Ministry of Education's Official Telegram Channel. For more updates please visit www.facebook.com/fdremoe

Subscribers
149.9K
Current member count
Type
Channel
Telegram channel
Global Rank
#37
Directory ranking

Live Channel Feed

View on Telegram
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ከ 12.8 በመቶ ወይም 70, 544 ተማሪዎች የማለፊያ ወጤት ማምጣታቸው ተገለጸ። በዘንድሮው ፈተና ከ600 ከፍተኛ ውጤት 591.64 በተፈጥሮ ሳይንስ ሆኖ ተመዝግቧል። ----------------------------- // ------------------------------- ‎ ‎(ነሐሴ 16/2018 ዓ.ም) የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤትን በማስመልከት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ከ 12.8 በመቶ ወይም 70, 544 ተማሪዎች 50% እና በላይ ወጤት ማስመዝገባቸውን አብራርተዋል። ‎ ‎ባለፈው ዓመት በተሰጠው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና 8.9 በመቶ ተማሪዎች ማለፋቸውን የገለጹት ሚኒስትሩ በዚህ ዓመት የማለፊያውን ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ቁጥር ከአምናው ጋር ሲነጻጸር ከ20 ሺህ በላይ ብልጫ እንዳለው ተናግረዋል። ‎ ‎በዚህ ዓመት ከ50 በመቶ በላይ ያመጡ ተማሪዎች በተፈጥሮ ሳይንስ 16.58 በመቶ እንዲሁም በማህበራዊ ሳይንስ 8.33 በመቶ መሆኑንም ተናግረዋል። ‎ ‎በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 ከፍተኛ ውጤት 591.64 በወንድ ፤ 583.03 በሴት ሆኖ የተመዘገበ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትሩ በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ ከ600 ከፍተኛ በወንድ 576.25 በሴት 569.17 ሆኖ መመዝገቡን አብራርተዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፤ https://web.facebook.com/share/p/1EmG2EkeY7/የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ከ 12.8 በመቶ ወይም 70, 544 ተማሪዎች የማለፊያ ወጤት ማምጣታቸው ተገለጸ። በዘንድሮው ፈተና ከ600 ከፍተኛ ውጤት 591.64 በተፈጥሮ ሳይንስ ሆኖ ተመዝግቧል። ----------------------------- // ------------------------------- ‎ ‎(ነሐሴ 16/2018 ዓ.ም) የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤትን በማስመልከት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ከ 12.8 በመቶ ወይም 70, 544 ተማሪዎች 50% እና በላይ ወጤት ማስመዝገባቸውን አብራርተዋል። ‎ ‎ባለፈው ዓመት በተሰጠው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና 8.9 በመቶ ተማሪዎች ማለፋቸውን የገለጹት ሚኒስትሩ በዚህ ዓመት የማለፊያውን ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ቁጥር ከአምናው ጋር ሲነጻጸር ከ20 ሺህ በላይ ብልጫ እንዳለው ተናግረዋል። ‎ ‎በዚህ ዓመት ከ50 በመቶ በላይ ያመጡ ተማሪዎች በተፈጥሮ ሳይንስ 16.58 በመቶ እንዲሁም በማህበራዊ ሳይንስ 8.33 በመቶ መሆኑንም ተናግረዋል። ‎ ‎በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 ከፍተኛ ውጤት 591.64 በወንድ ፤ 583.03 በሴት ሆኖ የተመዘገበ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትሩ በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ ከ600 ከፍተኛ በወንድ 576.25 በሴት 569.17 ሆኖ መመዝገቡን አብራርተዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፤ https://web.facebook.com/share/p/1EmG2EkeY7/
Aug 22, 03:39 PM
31.1K
Aug 22, 01:05 PM
27.1K
ማስታወቂያ በፌደራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመምህርነት ሙያ ለተመዘገባችሁ አመልካቾች በሙሉ ትምህርት ሚኒስቴር ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት በፌደራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመምህርነት ሙያ ለመቀጠር የተመዘገባችሁ እና ስማችሁ በዝርዝሩ ውስጥ ለተካተተ መምህራን የጽሁፍ ፈተናው ነሐሴ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ጀምሮ የሚሰጥ መሆኑን እንገልጻለን። ስለሆነም በተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት ፈተናው በሚሰጥባቸው ዩኒቨርሲቲዎች የሚቀርባችሁን በመምረጥ በአካል በመገኘት እንድትፈተኑ እናሳውቃለን፦ ፈተናው የሚሰጥባቸው ዩኒቨርስቲዎች፤ 1. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 4. ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ 7. አሶሳ ዩኒቨርሲቲ 2. ወሎ ዩኒቨርሲቲ 5. ኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ 8. ጅማ ዩኒቨርሲቲ 3. ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ 6. ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ 9. መቀሌ ዩኒቨርሲቲ      ማሳሰቢያ፣ 1.   ለውድድር የተመዘገባችሁበትን መለያ ቁጥር (Reference Number) በመጠቀም የፈተና መግቢያ መለያ ስም እና የይለፍ ቃል (Username & Password) ማግኘት ትችላላችሁ፤ 2.   በተጨማሪም መለያ ስም እና የይለፍ ቃል (Username & Password) ለፈተና በምትመጡበት ቀን በየዩኒቨርሲቲዎቹ ከሚመደቡ የፈተና አስተባባሪዎች ዘንድ ማግኘት ይቻላል፤ 3.   ለፈተና ስትመጡ ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን፡፡
Aug 22, 01:05 PM
25K
Aug 22, 01:05 PM
21.1K

Safety & Compliance Disclaimer

TelePilot Pro is not affiliated with Telegram. Listings are based on publicly available community information. We index public groups, channels, and bots only. No private user data, phone numbers, or locked session files are stored or displayed.

TelePilot Pro Automation

Scale Your Telegram Community Faster

Join thousands of marketers using TelePilot Pro to bulk message, scrape targeted members, and manage groups on autopilot. Outperform competitors with our 40+ professional automation tools.